Telegram Group & Telegram Channel
የእርዳታ ጥሪ

ወጣት መለቶ ምትኩ ይበላለ እድሜው 21 ሲሆን
የአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ሲቪል ኢንጂነሪንግ ሁለተኛ አመት ተማሪ ሲሆን ይህ ወጣት በባህሪው መልካም እና በትህምርቱ ከአንደኛ ደረጃ አሁን እስካለበት ድረስ ተሸላሚ እና የደረጃ ተማሪ ነበረ ባደረበት የጭንቅላት ህመም ትምህርቱን ማቋረጥ ግድ ሆኖበታል በመጀመሪያ ህመሙ ሲጀምረው በመርሳት እንቅልፍ ከሚገባው በላይ በመተኛት ሲሆን ይህ ደግሞ የመጀመሪያ ደረጃ ዲፕሬሽን ተብሎ ህክምና ሲከታተል ህመሙ በከፍተኛ ደረጃ እየፀና በመምጣቱ የተለያዬ ህክምና እየተደረገ የቲቪ
ማናጃይት በሽታ ነው በማለት መድሃኒት ሲወስድ በጭራሽ እየባሰበት አግሮቹ መንቀሳቀስ አልቻሉም እራሱን መቆጣጠር አልቻለም ከተለያየ ምርመራ ቦኃላ የጭንቅላት ኢጢ መሆኑ ተረጋግጦ ጭንቅላቱ ውስጥ ያለው ፈሳሽ በትክክል እንዳይዘዋወር ስለ ዘጋዉ መንቀሳቀስ እና እራሱን መቆጣጠር አልቻለም እና ኢትዮዺያ በለዉ ኮሪያ ሆስፒታል ፈሳሹን ለጊዜው በሌላ በኩል መፍትሄ እንዲያገኝ ሁለት ጊዜ ሰርጀሪ ተሰርቶ ነበር ነገር ግን እሄ መፍትሄ ዘላቂ ስላልሆነ በአስቸኳይ ወደ ዉጭ ሄዶ ህክምና እንዲያደርግ የጥቁር አንበሳ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ቦርድ ወስኖዋል ቤተሰቦቹ ይህንን የህክምና ወጪ መሸፈን ስላልቻሉ እባካችሁ ተባብረን የዚህን ጨቅላ ወጣት ህይወት እንታደግ ለዚህ ህክምና ወጪ የተጠየቁት 1.6 ሚሊየን ነው
እትዮዽያ ላላችሁ ቀጥታ በወላጆቹ አካውንት ማስገባት ትችላላችሁ

1000271873607 የሺ እሸቱ (CBE)
1000021377329 ምትኩ በቀለ (CBE)

#share



tg-me.com/kalinawit/13586
Create:
Last Update:

የእርዳታ ጥሪ

ወጣት መለቶ ምትኩ ይበላለ እድሜው 21 ሲሆን
የአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ሲቪል ኢንጂነሪንግ ሁለተኛ አመት ተማሪ ሲሆን ይህ ወጣት በባህሪው መልካም እና በትህምርቱ ከአንደኛ ደረጃ አሁን እስካለበት ድረስ ተሸላሚ እና የደረጃ ተማሪ ነበረ ባደረበት የጭንቅላት ህመም ትምህርቱን ማቋረጥ ግድ ሆኖበታል በመጀመሪያ ህመሙ ሲጀምረው በመርሳት እንቅልፍ ከሚገባው በላይ በመተኛት ሲሆን ይህ ደግሞ የመጀመሪያ ደረጃ ዲፕሬሽን ተብሎ ህክምና ሲከታተል ህመሙ በከፍተኛ ደረጃ እየፀና በመምጣቱ የተለያዬ ህክምና እየተደረገ የቲቪ
ማናጃይት በሽታ ነው በማለት መድሃኒት ሲወስድ በጭራሽ እየባሰበት አግሮቹ መንቀሳቀስ አልቻሉም እራሱን መቆጣጠር አልቻለም ከተለያየ ምርመራ ቦኃላ የጭንቅላት ኢጢ መሆኑ ተረጋግጦ ጭንቅላቱ ውስጥ ያለው ፈሳሽ በትክክል እንዳይዘዋወር ስለ ዘጋዉ መንቀሳቀስ እና እራሱን መቆጣጠር አልቻለም እና ኢትዮዺያ በለዉ ኮሪያ ሆስፒታል ፈሳሹን ለጊዜው በሌላ በኩል መፍትሄ እንዲያገኝ ሁለት ጊዜ ሰርጀሪ ተሰርቶ ነበር ነገር ግን እሄ መፍትሄ ዘላቂ ስላልሆነ በአስቸኳይ ወደ ዉጭ ሄዶ ህክምና እንዲያደርግ የጥቁር አንበሳ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ቦርድ ወስኖዋል ቤተሰቦቹ ይህንን የህክምና ወጪ መሸፈን ስላልቻሉ እባካችሁ ተባብረን የዚህን ጨቅላ ወጣት ህይወት እንታደግ ለዚህ ህክምና ወጪ የተጠየቁት 1.6 ሚሊየን ነው
እትዮዽያ ላላችሁ ቀጥታ በወላጆቹ አካውንት ማስገባት ትችላላችሁ

1000271873607 የሺ እሸቱ (CBE)
1000021377329 ምትኩ በቀለ (CBE)

#share

BY ØFFICIAL WłNA WIZ KALINA 🌌





Share with your friend now:
tg-me.com/kalinawit/13586

View MORE
Open in Telegram


ØFFICIAL WłNA WIZ KALINA Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

A Telegram spokesman declined to comment on the bond issue or the amount of the debt the company has due. The spokesman said Telegram’s equipment and bandwidth costs are growing because it has consistently posted more than 40% year-to-year growth in users.

Start with a fresh view of investing strategy. The combination of risks and fads this quarter looks to be topping. That means the future is ready to move in.Likely, there will not be a wholesale shift. Company actions will aim to benefit from economic growth, inflationary pressures and a return of market-determined interest rates. In turn, all of that should drive the stock market and investment returns higher.

ØFFICIAL WłNA WIZ KALINA from br


Telegram ØFFICIAL WłNA WIZ KALINA 🌌
FROM USA